Quantcast
Channel: General – Addis Dimts Radio
Viewing all articles
Browse latest Browse all 96

በየመን የሚታየው ምስቅልቅል እየሰፋ ሰለመጣው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ውጥረት ምን ያሰተምረናል? በአክሊሉ ወንድአፈረው ሜይ 5፣ 2015

$
0
0

በተለያዩ ሀገሮች የሚካሄዱ እንቅስቃሴዎች ያለፉባቸውን ጥምዝምዞች፣ የገጠማቸውን ደጋፊና
አደናቃፊ ሂደቶች መመርመር ባንድ ሀገር ውስጥ ለሚካሄደው ትግል ታላቅ ጠቀሜታ አለው።
በዚህ አንጻር በ2011 የአረብ ስፕሪንግ ካምባገነናዊ ስርአት ወደ ዴሞክርሲ ልትሸጋገር ነው ተብላ
ተስፋ የተጣለባት የመን፣ እነሆ ዛሬ በእርስ በርስ ጦርነት ተናውጣ እንኳንስ ወደ ዴሞክራሲያዊ
ስርአት ልትሸጋገር ከራሷም አልፋ አካባቢውን ለማመስ የቻለ ሁኔታ ውስጥ ገብታለች። ይህ
እንዴት ሊሆን ቻለ ብሎ መመርመር ለሀገራችን ዴሞክራሲያዊ ትግልም ሆነ ባካባቢው
መረጋጋት ላይ ሊኖ ረው ለሚችለው እንደምታ ታላቅ ትምህርት ይሰጣል።

To read full article  click the link

lessons from yemen to reduce conflict in ethiopia


Viewing all articles
Browse latest Browse all 96

Trending Articles